Wednesday, August 28, 2013

‘I have a dream’: 50th anniversary'


All week long, Americans are commemorating the anniversary of one of the most influential speeches in history, a speech that set the stage for sweeping changes in American society—and a speech given by a BU alum.

It was 50 years ago today when 250,000 people converged on the nation’s capital to take part in the March on Washington for Jobs and Freedom. Their goal was to push for full civil and economic rights for African Americans. People arrived by bus and by car, by train and by plane, many traveling for days—and at great personal risk—to be part of what would be the largest peaceful demonstration in US history.
Despite fears that the crowd might turn violent (the Pentagon had 19,000 troops on hand in the suburbs, and in anticipation of casualties, area hospitals canceled elective surgeries for the day), the huge throng remained orderly as participants marched from the Washington Monument to the steps of the Lincoln Memorial. There they listened as civil rights and religious leaders called for passage of civil rights legislation, an immediate end to school segregation, and the implementation of a $2-an-hour minimum wage.
Today, most of the day’s speeches have been forgotten, but one—the last of the day—affected the course of history.
Martin Luther King, Jr. (GRS’55, Hon.’59), giving his “I Have a Dream” speech at the Lincoln Memorial in Washington, D.C., August 28, 1963. AP Photo

When Martin Luther King, Jr. (GRS’55, Hon.’59) rose to stand before the bank of microphones, few could have imagined that the words he was about to speak would resonate five decades later. King, the president of the Southern Christian Leadership Conference, reportedly did not know until the day before what he would include in his speech.

Monday, August 26, 2013

መጽሃፍና ስጋ፡፡ ሀብታሙ ስዩም


የዛሬ ወር ግድም ከኔ መጽሃፍ መደብር ጎን ስጋ ቤት ተከፈተ፡፡የስጋቤቱ ባለቤት ሰዎች አለማየሁ በሬዎች አራጅ አየሁ እያሉ የሚጠሩት ጎልማሳ ነበር፡፡
አለማየሁ ሻኛ ቤቱን በከፈተ ሰሞን በኔ መጽሃፍ ቤት ላይ የሚያሳድረው ተጽዕኖ እንደሌለ በማሰብ ምንም አልተሰማኝ ነበር፡፡ከጥቂት ቀናት በኃላ ግን ለአምሮት የተከፈተ ስጋ ቤት ለአዕምሮ የተከፈተን መጽሃፍ ቤት ሊያዘጋ እንደሚችል ተረዳሁ፡፡
አለማየሁ መጽሃፍ ለመግዛት የመጡ ደንበኞችን መደብ ስጋ ማስገዛት የሚያስችል መተት ሳያስቀብር አልቀረም፡፡ስጋ ቤቱ በተከፈተ በመጀመሪያው ቀን ወትሮ በሳምንት አራት ውድ መጽሃፍትን የሚገዙኝ ሰዎች ከሱ ሁለት መደብ ሽኮና ገዙና ከኔ ሁለት የተረት መጽሃፍትን ብቻ ገዝተው ሄዱ፡፡ በሁለተኛው ቀን እኒሁ ደንበኞቼ ከሱ ሶስት ኪሎ የጭን ስጋ ከአስመተሩ በኃላ ከኔ የጭን ቁስል የሚለውን መጽሃፍ ብቻ ገዝተውኝ ሄዱ፡፡በሶስተኛው ቀን እኒሁ ደንበኞቼ በሱ እልፍኝ ተሰገሰጉ እኔን ግን የእግዜር ሰላምታ ነፈጉ፡፡
አለማየሁ በዚህ የሚረካ ሰው አልነበረም ለጥየቃ የሚመጡ አንባቢዎችን ሳይቀር ወደ ስጋ ቤቱ ለማስኮብለል ጥረቱን ቀጠለ፡፡
አንድ ቀን አንድ አዲስ መጽሃፍ ወዳጅ ወደ ሱቄ መጣና
‹‹ስለ ሃረር ከተማ የተጻፈ መጽሃፍ አለህ?››ብሎ ከመጠየቁ አለማየሁ ከስጋ ቤቱ መስኮት በኩል አንገቱን አስግጎ፤‹‹እዚህ ከሃረር ሰንጋ ላይ የተመተር ናሽፍ ስጋ አለ፡፡››አለ በጮማ የተጋረደውን የወይፈኑን በድን እያሳየው፡፡ሰውየው ሶስቴ አይኑን አርገብግቦ አራቴ ምራቁን ዋጠ፡፡
‹‹ሰው በምግብ ብቻ አይኖርም!››ስል አንባረቅኩ የገዥውን ቀልብ ወደኔ ለመመለስ፡፡
‹‹ትክክል ነው ! ሰው በምግብ ብቻ አይኖርም ካልተበላ ግን ያነበቡት አይዘልቅም፡፡አይደለም እንዴ?››አለ አለማየሁ ከወይፈኑ ሻኛ ላይ የቆረጠውን ሙዳ ስጋ ተንጠራርቶ ለሰውየው እያጎረሰው፡፡ሰውየው ባፉ ያለው ስጋ ስስነት የአለማየሁን ስድነት ሲጋርደው ታወቀኝ፡፡ቀልቡን ለመመለስ ጥረቴን ቀጠልኩ፡፡አለማየሁ ንግግሬን እየተከታተለ ያናጥበኛል፡፡
‹‹ይሄ መጽሃፍ እጅግ አሪፍ መጽሃፍ ነው፡፡ሌላ ቦታ ብትጠይቅ ከ200ብር በታች አታገኘውም፡፡››
‹‹እግዜር ያሳይህ 200ብር እኮ የአንድ መደብ ስጋ ዋጋ ነው¡››
‹‹መጽሃፉ እጅግ ጠቀሜታ ያለው መጽሃፍ ነው!››
‹‹ሽህ ጠቀሜታ ቢኖረው መቸም እንደ ቋንጣ ተዘልዝሎ አይቀመጥ¡››
‹‹ደንበኛየ ስለምትሆን ይሄን መጽሃፍ ከገዛህ ስለ ስንፈተ ወሲብ የሚያወራ መጽሃፍ እመርቅልሃለሁ፡፡››
‹‹ምራቂውንስ ለኛ ተወው፡፡አንድ ኪሎ የሾርባ አጥንት ለገዛ ግማሽ ኪሎ ሽንፍላ የሚመርቅ ከኛ ሌላ በዚች አለም ላይ የት አለ፡፡››
አለማየሁ አሸነፈ፡፡
በቀጣይ ሳምንታትም ሽንፈቴ ቀጠለ፡፡

Wednesday, August 21, 2013

Cloistered Ethiopian nun, 90, who has spent her life in a convent is revealed to be a musical genius after classical pianist stumbled across her scribbled scores

A ninety-year-old Ethiopian nun has been hailed as a musical genius after a concert pianist stumbled across her scribbled scores and decided to showcase them to the world.
Emahoy Tsegué-Mariam Guebrù has spent almost her entire life shut away in a convent, rarely ever venturing outside the stone walls of the Ethiopian Orthodox Church in Jerusalem, where she lives.
But despite her cloistered existence, she is now on the brink of global stardom after Israeli classical musician Maya Dunietz heard a rare CD of her work, and was so impressed that she turned it into a book.
And on Tuesday, Guebru will hear her music played in concert for the first time in a series of recitals in Jerusalem - and may even make a cameo performance.
Gifted: Emahoy Tsegué-Mariam Guebrù has spent almost her entire life shut away in a convent kept company by her two passions - God and music


Thursday, August 15, 2013

“I pray to Gold” ጥሩነሽ ዲባባ



የሦስት ግዜ የኦሎምፒክ ድል ባለቤት የሆነችው ንግስታችን ጥሩነሽ ዲባባ ሲ ኤን ኤን ላይ የቀረበው አጭር ዘጋቢ  
ፊልም  ጥንካሬዋን  ወኔዋን ና ታላቅነቷን ያሳያል፡፡

 

Wednesday, August 14, 2013

Mohammed Aman a rare runner among the Ethiopian elite


History, of sorts, was made when Mohammed Aman became the first Ethiopian to win a world outdoor 800m title as he kicked hard coming off the final bend to snatch the gold medal on Tuesday night (13).
The spectacular victory in Moscow’s Luzhniki Stadium supersedes his 2012 World indoor 800m title and came against a terrific field. To make the result even sweeter his winning time of 1:43.31 is his fastest of the season.
Until now his countrymen have dominated 5000m, 10,000m and Marathon podiums but Aman, a sprinter turned middle distance star, has ignited a new flame of belief amongst the youth of his country.
Still, only 19 years of age and the youngest man to win a medal in his event, let alone a gold, Aman understands the significance of his accomplishment.
“Ethiopians are known for marathons and for long distance and now middle distances so I am very happy,” said Aman, who learned English in high school and practices by watching movies and reading.
“Anything is possible. I train in Ethiopia and also I have a good Ethiopian coach (Negusse Gechamo). I train in Entoto, Sendafa and also around Addis. I train with the national team. There are many national team members in Addis.”

Monday, August 12, 2013

ንግስት ጥሩነሽ ዲባባ እና የአለም አትሌቲክስ ሻምፒዮና ድሎቿ


ከቶታል 1433

ከ10 አመት በፊት ፈረንሳይ ፓሪስ ውስጥ በተካሄደው ዘጠነኛው የአለም አትሌቲክስ ሻምፒዮና ጥሩነሽ ዲባባ የምትባል እድሜዋ 17 አመት ከ 333 ቀናት የሆነ ታዳጊ ወጣት በ5 ሺህ ሜትር ተሳትፋ ርቀቱን 14 ደቂቃ ከ51.72 ሰከንድ በሆነ ጊዜ አሸንፋ የወርቅ ሜዳሊያ ባለቤት በመሆን በሻምፒዮናው ታሪክ በግል ውድድር የወርቅ ሜዳሊያ ያገኘች በድሜ ትንሻ አትሌት ስትሆን በጊዜው ውድድሩን በተለያዩ መገናኛ ብዙሀን ሲያስተላልፉ የነበሩ የዘርፉ ባለሞያዎች በጋራ የተናገሩት “የዚችን ታዳጊ ልጅ ስም አእምሯችሁ ውስጥ አስቀምጡ፤ ለወደፊት የአለም የረጅም ርቀት ሩጫ ውድድሩን ትቆጣጠራለች” የሚል ነበር።

በአዲስ አበባ ግብረሰዶም በአስደንጋጭ ፍጥነት እየተስፋፋ ነው! ከአዲስ አድማስ

*ግብረሰዶማዊያን በኢትዮጵያ ውስጥ “ሬንቦ” የተባለ ማህበር አቋቁመዋል
*በግብረሰዶማውያን ዙርያ የተካሄዱ ጥናቶች አዳዲስ መረጃዎችን ይፋ አድርገዋል
*ከ14 ዓመት በታች የሆኑ ህፃናትና የሁለተኛ ደረጃ ተማሪዎች የጥቃት ሰለባ ሆነዋል
*ኢትዮጵያውያን ከተመሳሳይ ፆታ ጋር ወሲብ ሲፈፅሙ የሚያሳዩ ፊልሞች ለገበያ ቀርበዋል
 ከወራት በፊት እዚህ አዲስ አበባ ከተማችን ውስጥ የተፈፀመ ታሪክ ነው፡፡ ድርጊቱ የተፈፀመው በአንድ ስመ-ጥር የወንዶች ልብስ መሸጫ ቡቲክ ውስጥ ነው፡፡ ወጣቱ በቡቲኩ ውስጥ ተቀጥሮ መስራት ከጀመረ ቆየት ብሏል፡፡ በአለባበሱ ሽቅርቅርና ዘመናዊ ነው፡፡ ወደ ቡቲኩ የሚመጡትን ደንበኞች በፈገግታና በትህትና እየተቀበለ ያስተናግዳል፡፡ ደንበኞች የፈለጉትን ልብስ አስወርደው ለመለካት ወደ መልበሻ ክፍል ሲገቡ በዓይኑ ይከተላቸዋል፡፡ በገቡበት የመልበሻ ክፍል መጋረጃ ላይ አይኖቹን ተክሎ ለደቂቃዎች እንደሚቆይ የቡቲኩ ባለቤት ብዙ ጊዜ ታዝቦታል፡፡ ሆኖም ደንበኞቹ አዲሱን ልብስ ለብሰው ሲወጡ ለማየት ከመጓጓት የተነሳ እየመሰለው በዝምታ ያልፈዋል፡፡ “ለምን እንዲህ ታያለህ?” ብሎ ጠይቆት አያውቅም፡፡ 

Friday, August 9, 2013

ትራሳቸውን ቤተመንግስት፤ ግርጌያቸውን ሸራተን ያደረጉ ቤት አልባዎች

ናፍቆት ዮሴፍ 

“እናቴ የኤች አይቪ ቫይረስ በደሟ ውስጥ ይገኛል፤ እኔና እህቴ ከእናታችን ውጪ ማንም የለንም፡፡ ሰባት መፅሀፌን አቃጥለውብኛል፤ በዚህ የተነሳ በትምህርቴ ውጤት ላመጣ አልቻልኩም፣ ከምማርበት ይልቅ ከት/ቤት የምቀርበት ቀን ይበልጣል፣ እናቴ ቀበሌው ቤት ይፈልግልሻል ተብላ ነበር፤ በኋላ ተቀንሰሻል አሏት፡፡ ለምን ብላ ስትጠይቅ፣ አንቺ የኤች አይቪ ቫይረስ በደምሽ ውስጥ የለም፣ ውሸትሽን ነው ተባለች፡፡ እናንተ ግን እናቴን ሂዱና እይዋት፣ ፎቶም አንሷት፣ የምትወስደውንም መድሃኒት ተመልከቱ፡፡