Saturday, June 29, 2013

Ethiopian Striker Linked To Wits

የደደቢት ክለብ እና የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን አጥቂ ጌታነህ ከበደ በደቡብ አፍሪካ ሊግ /PSL/ ከሚገኙ የተለያዩ ክለቦች ጋር እየተነጋገረ ነው።

 Getaneh Kebede has been linked with a move to the PSL, with a number of clubs, including Wits, keen on assessing the Ethiopian striker.
According to a source close to the player, the 21-year-old has attracted interest from a few clubs following his inspiring performances for his club, Dedebit FC, and the Ethiopian national team.
“My partner in Ethiopia will be arriving in the country with the player very soon. We have been talking to some PSL clubs about him and there’s interest,” explained the source.
Wits CEO, Jose Ferreira, confirmed to Soccer-Laduma that they will be having a closer look at the striker. “He (Kebede) will be coming to us so that we can have a look, with a view of signing him,” said Ferreira.
Kebede scored Ethiopia’s opening goal, as Sewnet Bishaw’s side beat South Africa 2-1 in the 2014 World Cup qualifier played Addis Ababa earlier this month


http://www.soccerladuma.co.za

በካይሮ የኢትዩጲያ ስደተኞች ማህበር የአደጋ ጊዜ መከላከያ ግብረ ሃይል የወጣ መግለጫና ማስጠንቀቅያ

በ 30-6-2013 በሀገሪቱ ላይ በሚደረገው ሰለፍ ተነሳ ነገሮች ከቁጥጥር ውጭ ወጥተው በስደተኛው ላጭ ወጥተው በስደተኛው ላይ አደጋ ሊፈጥር እንደሚችል በቀጥታ የስደተኛው ጉዳይ የሚመለከተው የ UNHCR የስደተኞች ጉዳይ ቢሮ ያወጣውን መግለጫ ማስነበባችን ይታወሳል። ይህ ባኢነዲህ እንዳለ ሌላኛው ከስደተኛው ጋር ግንኙነት ያለው የካሪታስ ቢሮ የችግሩን አደገኛነትና አሳሳቢነት በማመን የራሱነ መግለጫ ከማውጣቱም በላይ ቅድመሁኔታዎችን አስቀምጡአል በዚህም የተነሳ ማህበሩ ከስራ አስፈጳሚው ከሪጂናልና ከህብረተሰቡ ውሰጥ ተመረጡ አባላትን በማደራጀት ስደተኛውን ለመታደግ በዘመቻ መለክ የስራ እንቅስቃሴ ጀምርዋል።በዚህም መሰረት ስደተኛው በማንኛውም ጊዜና ቦታ ችግር ቢገጥመው በየሰፈሩ በተዋቀረው ግብረሃይል አማካኝነት በቀጥታ በተከፈተው ስልክ በመደወል አፋጣኝ እርዳታ የሚያገኝ ከመሆኑም በላይ ማህበርተኛው በዜጎች ላይ የደረሰውን ችግር በዚህ ስልክ በመደወል ማሳወቅ ይኖረበታል፦–መስር አል ጀዲዳ ለሚኖሩ……ቁጥር 1- ባልቻ-01001820761ቁጥር 2- ባልቻ- 01224935746መሃነድሲን ለሚኖሩ……..ቁጥር 1- ጎራው-01206239287ቁጥር 2-ጎራው-01151423038ማዓዲ ለሚኖሩ………………ቁጥር 1-ዛጎል-01153018903ቁጥር 2-ዛጎል-01001521972በመደወል አገልግሎት ማግኘት የሚቻል መሆኑን ሲያሳውቅ ስደተኛውም ሊመጠ ከሚችለው አደጋ እራሱን ይታደግ ዘንድ የሚቀጥሉትን ነጥቦች በስራ ላይ እንዲያውል ያሳስባል።-የካሪታስ ቢሮ ከ አረብ 28-06 2013 ጀምሮ ዝግ ነው-የ UNHCR የስደተኖች ቢሮ -ከ30-06- 2013 ጀምሮ ዝግ ነው-የ አሚራ ቢሮ ከ 30-06-2013 ጀምሮ ዝግ ነው-ሴንት አንደሮ ከ 30-06 2013 ጀምሮ ዝግ ነው-ተዳሙን ቢሮ 30-06-2013 ጀምሮ ዝግ ነውከዚህም በመነሳት ማንኛውም ኢትዩጲያዊ ስደተኛ፦- ከ 28-06-2013 ጀምሮ የግድ ካልሆነ በስተቀር ከቤት ባይወጣ ይመከራል- ከቤት መውጣት የግድ በሚሆንበት ጊዜ ከሀገሪቱ ዜጎች ጋር የሚያመሳስልአልባሳት መጠቀም- ይህ ችግር እልባት እስኪያገኝ ድረስ ስደተኛው የተለያዩ ዝግጅቶች ካሉት ወደሌላ ጊዜ እንዲተላለፍ ይመከራል- ስደተኛው በሚኖርበት አካባቢ ካሉት ሰዎች ጋርም ይሁን ከቤት አከራዩች ጋር ችግር ያለበት ከሆነ ለጊዜው ወደሌላ ሰፈር በመቀየር ይህን ክፉ ጊዜ እዲአሳልፍ ይመከራል- የ ሀገሪቱ ዜጎች በሚያደርጉት አካባቢን የመተበቅ ስራላይ በጥንቃቄ መሳተፍ- የግድ መንቀሳቀስ ያለብተ ስደተኛ የ UN ካርድ መያዝ አለበት- በስራ ቦታ ያሉ ስደተኞች እዚያ ያለው ሁኔታ አሰጊ እሰካልሆነ ድረስ እረፍት ባይወጡ ይመከራል- የውሀ የምግብ የመድሀኒት የመብራት የስልክና የ ኢነተርኔት ችግር ሊኖር ስለሚችል ለ-15 ቀን ያላነሰ አሰቤዛ ገዝቶ መጠበቅ የሰፈልጋለ- ልጆች ላላችው እነዲሁ አሰፈላጊው ዝግጅተ እንዲያረጉ ይመክራልማሳሰቢያ—የጦር ሃይሉ ባወጣው መግለጫ መሰረት ማንናውም የውጭ ዜጋ እሁድ በ-30-06-2013 ከቤት መውጣት የለበትም
   Source Ethiopian Observer

Friday, June 28, 2013

Ethiopia’s tech hopefuls



When it comes to technology and innovation, Ethiopia appears a long way away from the rest of Africa's rising "silicon savannahs."
Barely contained: iceaddis is based in a building created from shipping containers by a Swiss Architect, that was originally intended to be an art gallery
The most advanced form of banking in Africa's second most populous country is an ATM - there are no credit cards and no international banking systems.
This makes app stores like Google Play and Apple's Appstore inaccessible.
Mobile money, which has taken off places like Kenya, has only just arrived, but with significant limitations.
Skype and other VoIP (voice over internet protocol) services are banned for business purposes.
With a lumbering government-owned telecoms monopoly, staggeringly low internet penetration (less than 1% of Ethiopia's 85m citizens are connected), just 17% mobile penetration, and a very "security conscious" government approach to new technology and services, it's not the most encouraging environment for small technology start-ups to grow.
Ethiopian children play with a mobile phone
Call me: Only 17% of Ethiopians have access to a mobile phone, lagging behind many of it's neighbours
But that doesn't mean some aren't trying.

"There are a lot of opportunities for techies in Ethiopia," claims Markos Lemma, co-founder of iceaddis, Ethiopia's leading technology hub, accelerator and co-working space.
Markos Lemma iceaddis
"The middle class is increasing, the market is growing," he says.
"Agricultural productivity is increasing, farmers are making more money, and even they are interested in new solutions."
All change In recent years Ethiopia has become a model of rising Africa.
From a poster child for poverty and famine in the 1980s to an economy seeing an average 10% growth since 2004, the country is witnessing a remarkable turnaround.
Addis Ababa, the capital, is attracting investment and talent from around the world, and cranes and construction projects are now a hallmark of the city.
Addis Ababa
Can we build it: Ethiopia's rapid growth can be seen in the contruction projects going on across Addis Ababa


Stranded migrant sues France and Spain

Ethiopian man takes France and Spain to court for failing to help him and 72 others while stranded at sea.

 



 An Ethiopian refugee is suing the French and Spanish military for failing to help him and 72 other migrants who were stranded at sea in 2011.Abu Kebato was one of only nine people who survived after two weeks adrift in the Mediterranean, while NATO ships and planes patrolled nearby.
Al Jazeera’s Nadim Baba has his story.
http://www.aljazeera.com

 

Thursday, June 27, 2013

Mountains, Volcanoes: Ethiopia Lava Descent

Ethiopia Lava Descent

At 2,000 degrees Fahrenheit, will a red-hot molten lava lake in Ethiopia yield secrets about how the earth was formed?





http://video.nationalgeographic.com

ሁለገብ የጥበብ ሰው


በ 1991 ዓ.ም በኪነ ጥበብ በተለይም በትወናው ዘርፍ የረጅም ግዜ ተሸላሚ ነው ፡፡ ገጣሚ ፣ጸኀፊ ተውኔት፣ ተዋናይ እና አዘጋጅ … ሁለገብ የጥበብ ሰው ፡፡ ሰሞኑን ደግሞ ዳና በተባለው ተከታታይ የቴሌቪዥን ድራማ ላይ ብቅ ብሎልናል አርቲስት ጌትነት እንየው ፡፡በአንድ ወቅት ኢቲቪ የዚህን ድንቅ የጥበብ ሰው ሥራ በሁለት ክፍል ፕሮግራም አቅርቦት ነበር ከኢትዮጲያን ቲቪ ያገኘሁትን ይⷐው ለናንተ ተከታተሉት፡፡
ክፍል ሁለት

ትላንት እና ዛሬ



ቴዎድሮስ ታደሰ በብዙ ኢትዮጵያ ልብ ውስጥ ያለ ድንቅ ሙዚቀኛ ነው  በውዝግብ መሃል ያለው ቴዎድሮሰ በቅርቡ አወዛጋቢ ክሊፕ ለቆ ነበር  ከወደውጭ የተገኘው ወሬ ደግሞ ትላንት እና ዛሬ የሚለውን አዲስ አልበሙን ሊያስመርቅ እንደሆነ ነው

እስከዚያው ግን
ይሁና የሚለውን ነጠላ ስራ ተጋበዙና አስተያየታችሁን አድርሱኝ





እስካሁን ወሬዋ ያልበረደው ቤቲ በኤፍ.ኤም 97.1 ላይ በተላለፈው ማለፊያ ፕሮገራም ላይ የመጀመረያ ቃለምልልሷን አድርጋለች፡፡ ብዙ ሰው እሳን በመቃወም አስተያየቱን ሰጥቷል- መብቷ ነው ያለ እንዳለ ሁሉ፡፡ ለማንኛውም ከባለቤቷ አፍ የምትለውን ሰምታችሁ አስተያየታችሁን ስጡ፡፡(ይሀንን የወሰወድኩት ከኢትዮጵያ ኦብዘርቨር ላይ ነው)

Wednesday, June 26, 2013

‹‹ሥልጣን ልቀቁ?››

  የዳንኤል ዕይታዎች
 ዳንኤል ክብረት
ኢትዮጵያ ከቦትስዋና ጋር ስትጫወት ተገቢ ያልሆነ ተጨዋች አሰልፋችኋልና ሦስት ነጥብ ታጣላችሁ ብሎ ፊፋ የሚባል ቡዳ አገሩን ቀወጠው፡፡ እንደ አውነቱ ከሆነ እንዲህ ዓይነት ነገር ማድረግ የሌለበት ሁኔታ ነው ያለው፡፡ ፊፋ ከአድኅሮት ኃይሎች ጋር ካልተሰለፈ በቀር ሌላ ምክንያት ሰጥቶ ኢትዮጵያን መጣል ይችል ነበር፡፡ ለኛ የኢትዮጵያ ነጥብ መቀነስ አይደለም ችግራችን፤ ነጥቡ መቀነሱን ሕዝቡ መስማቱ ነው፡፡ እኛኮ ቀስ አድርገን ‹ኪራይ ሰብሳቢዎች የሀገራችንን የስፖርት ራእይ ለማደናቀፍ ከፀረ ሕዝብ ኃይሎች ጋር በመሆን የደቀኑብን ሤራ ነው› ብለን ሕዝቡን ማሳመን እንችል ነበር፡፡
መጀመሪያ ከበላዮቻችን ጋር እንነጋገራለን፤ ሂስ ከተሰጠንም ሂሳችንን እንውጣለን፣ ግምገማችንንም እንቀበላለን፣ ዋናው ይሄ አይደለም፤ አንዴት አድርገን ለሕዝቡ እንንገረው? የሚለው ነው፡፡ ሕዝብ እንደነገርከው ነው፡፡ እንደ አሰማሙ ነው፡፡ አቀናብረን ከነገርነው አቀናብሮ ይሰማል፡፡ ግን ምን ያደርጋል፣ ፊፋ የሚባል ቡዳ ለሕዝብ መነገር የሌለበትን ለሕዝብ ተናገረና መከራ አሳየን፡፡
አሁን አዳሜ ዕድል ስታገኝ ጊዜ ‹ለምን ሥልጣን አትለቁም› ትላለች፡፡ 
 እስኪ ተዪው አሉኝ ያልደረሰባቸው
እንዲህ በቀላሉ የሚተው መስሏቸው
አለች የሀገሬ ዘፋኝ፡፡ ሥልጣን እንዲህ በቀላሉ የሚተው መስሏቸዋል፡፡ እኛ በቀጣዩ ምርጫ እንዴት አድርገን ተመልሰን እንደምንመጣ እያሰብን እነርሱ ሥልጣን ልቀቁ ይሉናል፡፡ ‹ከአንድ ሙዚቃ በኋላ ተመልሰን እንገናኛለን› አሉ የኤፍ ኤም ጋዜጠኞች፡፡
ስለ ሥልጣን መልቀቅ እዚህ ሀገር የሚያስብ ሰው ካለ የመጨረሻው ጅል እርሱ መሆን አለበት፡፡ ምክንያቱም ስለ ሥልጣን አያውቅምና፡፡ ‹‹አቤቱ የሚናገሩትን አያውቁትምና ይቅር በላቸው››፡፡ እነዚህ ሰዎች ሥልጣንን ያልቀመሷት ሰዎች ናቸው፡፡ ቢቀምሷት ኖሮ ‹አጥብቃችሁ ያዟት› ይላሉ እንጂ ‹ልቀቋት› አይሉም ነበር፡፡ መንፈሳውያን ነን፣ ዓለምን ንቀናል የሚሉት አባቶች እንኳን ለሥልጣን በሚታገሉባት ሀገር እኛን ዓለማውያኑን ‹ሥልጣን ልቀቁ› እንደማለት ያለ የዓመቱ ምርጥ ቀልድ የለም፡፡
ጎበዝ እዚህ ሀገር ባለ ሥልጣን ማለትኮ ትንሽ ፈጣሪ መሆን ማለት ነው፡፡ ሰው የሚሰግድልህ ሥልጣን ሲኖርህ ነው እንጂ ዕውቀት ሲኖርህ አይደለም፣ ሰው የሚኮራብህ ሥልጣን ሲኖርህ እንጂ ችሎታ ሲኖርህ አይደለም፡፡ እስቲ የትኛው የአክስትህ ልጅ ነው እገሌ የተባለው ሳይንቲስትኮ ዘመዴ ነው ብሎ የሚኮራው? የባለሥልጣን ግን እንኳን ዘመዱ ድመቱም አረማመዱ የተለየ ነው፡፡ ጅል- ሥልጣን ልቀቁ ይላል እንዴ፡፡ ሥልጣን የሻሂ ቤት ወንበር መሰላችሁ እንዴ፡፡
ችሎታ ካለህ አንተ ወደ ሀብት ትሄዳለህ፤ ሥልጣን ካለህ ግን ሀብት ወደ አንተ ትመጣለች፤ ዕውቀት ካለህ ዕድልን ፍለጋ ትንከራተታለህ፣ ሥልጣን ካለህ ግን ዕድል አንተን ፍለጋ ትንከራተታለች፤ ዕድለኛ ከሆንክ በዕድሜህ አንድ ጊዜ ሎተሪ ይደርስሃል፣ ሥልጣን ካለህ ግን በየቀኑ ሎተሪ ይወጣልሃል፡፡ ዘመድ ካለህ ውጭ ቤትህ ውጭ ሀገር ይሆናል፤ ገንዘብ ካለህ መሬት ትገዛለህ፤ ሥልጣን ካለህ ግን መሬት ትሸጣለህ፤ ንግድ ፈቃድ ካለህ ስለ ቀረጥ ታወራለህ፤ ሥልጣን ካለህ ግን ስለ ቀረጥ ነጻ ታወራለህ፤ 
ዓይኔን ግንባር ያርገው ብሎ ይምላል ሰው
የቀኑን ጨለማ እንደኔ ባይቀምሰው
አለ ማየት የተሳነው ለማኝ፡፡
ሥልጣን ልቀቅ የሚሉ ሥልጣን የለቀቁ ምን እንዳጋጠማቸው ያላወቁ ብቻ ናቸው፡፡ ወዳጄ እዚህ ሀገር ሥልጣን ለቅቆ በሰላም የኖረ ሰው ታውቃለህ? እኔ የማውቀው ዐፄ ካሌብን ብቻ ነው፡፡ እርሳቸው ሥልጣናቸውን ለልጃቸው ለገብረ መስቀል ለቅቀው አባ ጰንጠሌዎን ገዳም ገቡ፡፡ እንደ እርሳቸው አደርጋለሁ ብለው አድያም ሰገድ ኢያሱ ሥልጣናቸውን ቢለቅቁ አይደል እንዴ የገቡበት ገዳም ድረስ ሄደው የግፍ ሞት የገደሏቸው?

Ethiopia's monastic highs



 Alastair Sooke finds inspiration in the extraordinary churches of Ethiopia and scales a cliff to visit one of the oldest buildings in the world still in use – which his grandfather restored in the Forties.

 June 21,2013 (The Telegraph)Alastair Sooke finds inspiration in the extraordinary churches of Ethiopia and scales a cliff to visit one of the oldest buildings in the world still in use – which his grandfather restored in the Forties.






















 “Are you going to climb barefoot or wearing boots?”
In front of me was a wall of creamy-brown rock, mottled with footholds worn through centuries of use. My destination was situated nearly 60ft above my head: the threshold to the ancient monastery of Debra Damo, which occupies the summit of a rocky outcrop, entirely surrounded by cliffs, in the Tigray region of northern Ethiopia, a few miles south of the border with Eritrea. The only way to enter it is to haul yourself up a plaited-leather rope that hangs from a ledge adjoining the monastery’s gatehouse.
Thankfully, for outsiders like me, there is an additional strap that functions as a rudimentary safety harness, held taut by one or two monks above. After considering the question of my gung-ho guide, I unlaced my boots, in the hope that unshod feet would yield better grip, and began to heave. A few minutes later, my biceps burning, I clambered into the arms of the middle-aged monk who had been helping to pull me up. The hard part was behind me: the rest of the climb could be undertaken using steps.


Although this was my first visit to Debra Damo, I already felt some acquaintance with the monastery. This is because my maternal grandfather, Derek Matthews, who was an architect, lived among the monks here for several months while he restored the larger of the religious community’s two churches in the late 1940s. This crumbling structure has been used continuously for Christian worship since it was built, probably during the sixth century AD. My grandfather, who died in 2009, described it as “one of the oldest buildings in the world still in use”. As a child, I often heard about his time there, and imagined him as a nimble 28 year-old, hurtling up and down the leather rope with the sure-footed alacrity of a vervet monkey. At the end of last year, I decided to visit it for myself.


Ensuring the survival of the church at Debra Damo was my grandfather’s first job as a qualified architect. He was already familiar with East Africa thanks to his experiences during the Second World War, when he helped to liberate Ethiopia from Italian occupation in 1941. In the same year, gunshot shattered his left elbow and crippled his left leg. After six weeks in a hospital in Alexandria, he was invalided out of the Army, and retrained at the Bartlett School of Architecture.
While he was studying, a British entomologist and pioneering architectural historian, David Buxton, visited Debra Damo in 1944. Lamenting the ruinous state of the monastery’s famous church, Buxton wrote to Haile Selassie recommending it be restored. (The church is dedicated to Abuna Za-Mika’el Aregawi, one of the so-called “Nine Saints” who spread Christianity through the ancient Aksumite kingdom in what is now northern Ethiopia in the fifth or sixth centur y AD. According to tradition, Abuna Aregawi founded the monastery after he was safely dropped on top of the mountain by a serpent.) The Ethiopian emperor petitioned the British government, and upon the recommendation of the prominent architect Albert Richardson, who taught at the Bartlett, my grandfather was offered the job.
It was a prestigious commission. According to David Phillipson, author of Ancient Churches of Ethiopia (2009): “Debra Damo is a truly remarkable place. Its subsequent development has seen a great deal of rebuilding, but the basic form of the large church originates from the sixth century. Elsewhere in the world the great majority of churches built in that period are either in ruins or incorporated into later structures, or have disappeared altogether.” The decoration of Debra Damo provided the prototype for the famous 13th-century monolithic rock-hewn churches at Lalibela in northern Ethiopia