Monday, July 29, 2013

የውጭ ጋዜጠኞች የኅዳሴ ግድብ ጉብኝት - የማርታ ትውስታ

የኢትዮጵያ የመንግሥት ኮምዩኒኬሽንስ ጉዳዮች ፅ/ቤት ተቀማጭነታቸው አዲስ አበባ የሆነ የውጭ መገናኛ ብዙኃን ወኪሎችን ወደ ኅዳሴ ግድብ ግንባታ ሥፍራ ወስዶ አስጎብኝቷል፡፡

ከጋዜጠኞቹ መካከል የአሜሪካ ድምፅ ዘጋቢዋ ማርቴ ፋን ደር ቮልፍ ተገኝታለች፡፡
ማርቴ ስለጉብኝቷ፣ ስላየችው፣ በኅዳሴ ግድብ ዙሪያ ስለሚሰማውና እርሷም ስለሚሰማት ከሰሎሞን አባተ ጋር ተጨዋውታ ነበር፡፡

 ሙሉውን የማርታ ትውስታ በተያያዘው የድምፅ ፋይል ውስጥ ያገኙታል፤ ያዳምጡት፡፡

http://amharic.voanews.com

No comments:

Post a Comment